Tuesday, 16 June 2015



የኢንተርኔት ኮኔክሽን አለመኖር የ ትምህርት ሂደቱ ላይ ችግር ፈጠረ 
በ ቤዛዊት ተፈሪ(መቀሌ ዩንቨርስቲ)
 
የጋዜጠኝነት ት/ት ክፍል ተማሪዎች ላቦራቶሪ (አዲስ የተገነባው)


በጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ላብራቶሪ ውስጥ የኢንተርኔት ኮኔክሽን አለመኖሩን አማረሩ። 
                
በቅርቡ ለጋዜጠኝነት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች አዲስ ላብራቶሪ ተዘጋጅቷል በላብራቶሪ ውስጥም የተማሪውን ቁጥር ያገናዘቡ ኮምፒዩተሮች ይገኛሉ።

ነገር ግን እነዚ ኮምፒዩተሮች ኢንተርኔት ኮኔክሽን ባለመኖሩ ምክንያት ተማሪውን በሚገባ ማገልገል አልቻሉም ተማሪዎች በተደጋጋሚ  ትምህርት ክፍሉ ቢያስታውቁም ሁሌም የሚሰጠው መልስ ግን ትንሽ ጠብቁ በቅርቡ ይገባል የሚል ነው

ተማሪዎች አንዳንድ ኮርሶችን በተለይ ደሞ የኢተርኔት ኮኔክሽን የሚያስፈልጋቸውን ኦን ላይን በመማር ፋንታ ኦፍ ላይን አየተማሩ ነው

በላብራቶሪ ውስጥ ኢንተርኔት ኮኔክሽነ ባለመኖሩ ምክንያት ለወጪ እንደተዳረጉ ተናግረዋል።እንዲሁም ኢንተርኔት ኮኔከሸን ባለመኖሩ ምክንያት ከብዙ ነገሮች እንደታገዱም በምሬት ገልፀዋል

No comments:

Post a Comment